የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
ተቋማችን በፕሮኪዩርመንት 1ኛ የስራ መደብ ታህሳስ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የቅጥር ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ለፈተናው ብቁ የሆናችሁ ተፈታኞች ሚያዚያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት ( ኮሜርስ) በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል


Vacancy for all Ethiopians!
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
ተቋማችን በፕሮኪዩርመንት 1ኛ የስራ መደብ ታህሳስ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የቅጥር ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ለፈተናው ብቁ የሆናችሁ ተፈታኞች ሚያዚያ 17 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ት/ቤት ( ኮሜርስ) በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል